በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 አስተዳደር የኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት የሚከናወኑ ዝርዝር ተግባራት ፡-

  1. የህዝብ አስተያየት ቅኝትና የፖናል ውይይት መድረክ ዝግጅት ስራ ማከናወን፣
  2. የመንግስት እለታዊ ቃል አቀባይነትና የህትመት ስራዎች ማከናወን ፣
  3. የ LED ፕሮደክሽን ስርጭት ሥራዎች ማከናወን፣
  4. የጥናት ምርምርና የክፍተት ዳሰሳ ጥናት ማድረግ፣
  5. ክትትል፣ ቁጥጥርና የግብረ መለስ ትንተና አገልግሎት መስጠት፣
  6. መረጃ ማእከላት መረጃዎችን ለህብረተሰቡ መስጠት፣
  7. መረጃዎችን በዘመናዊ መልክ ማደራጀት፣
  8. የመንግስት ተቋማት መረጃዎችን አትመው እንዲያመጡ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፡፡