image
image
image
image
image

በልደታ ክፍለ ከተማ የወረዳ 08 ፐብሊክ ሰርቪስ የሰዉ ሃብት ልማት ጽ/ቤትና ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት የአገልግሎት ቀንን አስመልክቶ ምልከታ አድርገዋል።

ጥቅምት 27, 2017
በአስተዳደሩ በሚገኙ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ሰጭ ተቋማት እና በጽ/ቤቶች የሚገኙ አመራሩም ሆነ ባለሙያዉ አገልግሎት ፈልጓ የመጣዉን ማህበረሰብ ቅንነት በተሞላበት መንፈስ በማገልገል ላይ መሆናቸዉን በተደረገዉ ምልከታ መታየት ተችሏል ።

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች