image
image
image
image
image

በብልጽግና ፓርቲ አሰራር እና አደረጃጀት መመሪያ ዙርያ ለብልፅግና ፓርቲ አባላት ስልጠና ተሰጥቷል።

ጥቅምት 24, 2017
በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 08 አስተዳደር የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በተሻሻለው የብልጽግና ፖርቲ አሰራር እና አደረጃጀት ዙርያ ለብልፅግና ፓርቲ ሴት ክንፍ፣ወጣት ክንፍ እና ለመኖሪያ ለአባላት ስልጠና ተሰጥቷል። ስልጠናው የብልጽግና አሰራርና አደረጃጀት መመሪያ በትክክል መረዳት ለተልዕኮ ስኬታማነት ትልቅ ሚና እንዳለው ገልፀው የብልፅግና ፓርቲ አሰራርና አደረጃጀትና መመሪያ ፣ የፓርቲው ዓላማና መለያ እሴቶችን፣ ፕሮግራሞችና ፣ የብልፅግና አስራሮች ፣ የፓርቲው ማህበራዊ መሰረት፣ የአባላት መብትና ግዴታዎች በመተግባር ጠንካራ ተቋምና አደረጃጀት መፈጠርና የሚያሰርፁ እንደሆነ ገልፅዋል። መመሪያው ጠንካራ አደራጃጀት እና አባላትን ለማፍራትና ለማብቃት በማስፈለጉ መዘጋጀቱ የተገለጸ ሲሆን በአቅም ግንባታ፣ በአደረጃጀትና በተልእኮ አሰራር መመሪያን አውቆ ተፈፃሚ እንዲሆንና ፓርቲው የሚፈልገውን ቁመናና ቁርጠኝነት እንዲወጡ ለማስቻል መሆኑ ተገልጿል::

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች