image
image
image
image
image

በልደታ ክፍለ ከተማ የወረዳ 08 አስተዳደር በኢቶ ኮደርስ አርቴፊሻል ኢንተለጀስንስ ትግበራ ዙሪያ ለስራ ሂደቶች ግንዛቤ ሰጠ።

ህዳር 24, 2017
በዕለቱም ተገኝተዉ ንግግር ያደረጉት የወረዳ 08 ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ደረጀ ፈይስ ዘመኑ የቴክኖሎጂ ስለሆነ በኢቶ ኮደርስ እራሳችሁን በማበልፀግ ስራዎችን በአጭር ጊዜ በመስራት እና ቀልጣፍ አገልግሎትን በመስጠት የማህበረሰቡን እርካታ በማሳደግ ዉጤታማ መሆን ያስፈልጋል ሲሉ ተናግረዋል ። የልደታ ክ/ከተማ ወረዳ 08 የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሀላፊ የሆኑት አቶ ሰለሞን ስበአት እንደገለጹት የኢቶ ኮደርስ ተግባር በአገራችን ለውጥ የሚያመጣ ስለሆነ ሁሉም የወረዳችን ሰራተኞች ቶሎ ወደ ተግባር መግባት አለባቸው ብሏል።

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች